ሁለተኛው ዙር የኢራን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ሐሞሌ 5 ይካሄዳል ተብሏል።

ሁለተኛው ዙር የኢራን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ሐሞሌ 5 ይካሄዳል ተብሏል። በኢራን በተደረገው አስቸኳይ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከቀረቡት እጩዎች ውስጥ አንዳቸውም 50 በመቶ የሚሆን ድምጽ እንዳላገኙ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። በተቆጠሩት ድምጽ መስዑድ ፔዜሽኪያን እና ሰኢድ ጃሊሊ 42.1% እና 38.3% በማግኘት ወደ ሁለተኛው ዙር አልፈዋል። የመጀመሪያ ዙር መራጮች ተሳትፎ 40 በመቶ እንደነበር ተገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ሁለተኛው ዙር የኢራን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ሐሞሌ 5 ይካሄዳል ተብሏል። በኢራን በተደረገው አስቸኳይ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከቀረቡት እጩዎች ውስጥ አንዳቸውም 50 በመቶ የሚሆን ድምጽ እንዳላገኙ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። በተቆጠሩት ድምጽ መስዑድ ፔዜሽኪያን እና ሰኢድ ጃሊሊ 42.1% እና 38.3% በማግኘት ወደ ሁለተኛው ዙር አልፈዋል። የመጀመሪያ ዙር መራጮች ተሳትፎ 40 በመቶ እንደነበር ተገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia