በምዕራብ ኬኒያ በምትገኘዋ ሆማ ቤይ ከተማ በተነሳ ፀረ-መንግስት ተቃውሞ በትንሹ 11 ሰዎች መቁሰላቸውን ኔሽን ጋዜጣ ዘግቧል።
19:36, 27 ሰኔ 2024
በምዕራብ ኬኒያ በምትገኘዋ ሆማ ቤይ ከተማ በተነሳ ፀረ-መንግስት ተቃውሞ በትንሹ 11 ሰዎች መቁሰላቸውን ኔሽን ጋዜጣ ዘግቧል። የተወሰኑ ሰልፈኞች በጥይት ተመትተው መቁሰላቸው ተነግሯል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በምዕራብ ኬኒያ በምትገኘዋ ሆማ ቤይ ከተማ በተነሳ ፀረ-መንግስት ተቃውሞ በትንሹ 11 ሰዎች መቁሰላቸውን ኔሽን ጋዜጣ ዘግቧል። የተወሰኑ ሰልፈኞች በጥይት ተመትተው መቁሰላቸው ተነግሯል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий