ለሴቫስቶፖሉ ጥቃት ተጠያቂ ዩናይትድ ስቴትስ ነች፦ ዩክሬን በሴቫስቶፖል ያካሄደቸው ገዳይ ጥቃትን በተመለከተ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር የሰጠው መግለጫ
▪የአሜሪካ ስፔሻሊስቶች የሳተላይት የስለላ መረጃቸውን በመጠቀም ዩናይትድ ስቴትስ ሰር ለሆኑት ኤ.ቲ.ኤ.ሲ.ኤም.ኤስ (ATACMS) ኦፕሬሽናል ታክቲካል ሚሳኤሎች የበረራ ተልእኮ ሰጥተዋል።
▪በሴቫስቶፖል ሰላማዊ ዜጎች ላይ ለደረሰው የታቀደ የሚሳኤል ጥቃት ተጠያቂነት በመጀመሪያ እና በዋነኝነት መሳሪያዎቹን ባቀረበችው ዋሽንግተን እንዲሁም የጥቃቱ መነሻ በሆነው የኪዬቭ አገዛዝ ላይ ያርፋል።
▪እንዲህ አይነት ድርጊቶች ምላሽ ሳይሰጣቸው አይታለፉም።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia