የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ አዲስ የጸጥታ ተልዕኮ አፀደቀ

የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ አዲስ የጸጥታ ተልዕኮ አፀደቀ አዲሱ ተልእኮ በያዝነው አመት በታህሳስ ወር የሚያበቃውን የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ ያለውን የሽግግር ተልዕኮ(ATMIS)ይተካል።ተልእኮው የፅንፈኛው አልሸባብ ቡድን* ሃይሎች የጀመሩትን ጥቃት ለመመከት የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እንደሚያስፈልገው የሶማሊያ መንግስት ባቀረበው ጥያቄ ነው። አልሸባብ በሶማሊያ የተመሰረተ የጂሃዲስት ታጣቂ ቡድን ሲሆን ከአልቃይዳ* አሸባሪ ቡድን ጋር ግንኙነት ያለው ድርጅት ነው።በሶማሊያ መንግስት ላይ ጦር በማንሳት እንዲሁም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ተልእኮዎችን እያደናቀፈ ያለ ድርጀት ነው። * አልሻባብ በሩሲያ እና በሌሎች በርካታ ሀገራት በአሸባሪነት ተፈረጆ የታገዳ ድርጅትነው ። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ አዲስ የጸጥታ ተልዕኮ አፀደቀ አዲሱ ተልእኮ በያዝነው አመት በታህሳስ ወር የሚያበቃውን የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ ያለውን የሽግግር ተልዕኮ(ATMIS)ይተካል።ተልእኮው የፅንፈኛው አልሸባብ ቡድን* ሃይሎች የጀመሩትን ጥቃት ለመመከት የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እንደሚያስፈልገው የሶማሊያ መንግስት ባቀረበው ጥያቄ ነው። አልሸባብ በሶማሊያ የተመሰረተ የጂሃዲስት ታጣቂ ቡድን ሲሆን ከአልቃይዳ* አሸባሪ ቡድን ጋር ግንኙነት ያለው ድርጅት ነው።በሶማሊያ መንግስት ላይ ጦር በማንሳት እንዲሁም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ተልእኮዎችን እያደናቀፈ ያለ ድርጀት ነው። * አልሻባብ በሩሲያ እና በሌሎች በርካታ ሀገራት በአሸባሪነት ተፈረጆ የታገዳ ድርጅትነው ። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia