የሩስያ ጦር በዛፖሪዢያ ክልል የዛጎርኖዬ ሰፈራን ነፃ እንዳወጣ የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር ዘግቧል።
ከሚኒስቴሩ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ ነጥቦች፡-
🟠 ባለፉት ቀናት ዩክሬን 1,360 ወታደሮችን እና አንድ የሌፐርድ ታንክ አጥታለች፣
🟠 አስር የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖች በሩስያ አየር መቃወሚያዎች ተመተው ወድቀዋል፣
🟠 የሩስያ ወታደሮች በዩክሬን ጦር የተሰነዘረውን የመልሶ ማጥቃት በመመከት በጦር ግንባሩ የተሻለ ምቹ ቦታዎችን ተቆጣጥረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia