በሩስያ የሮስቶቭ የቅድመ ችሎት ማቆያ 6 እና 7 እስረኞች ሁለት ጠባቂዎችን ማገታቸውንና ድርድር እየተካሄደ መሆኑን ምንጮች ለስፑትኒክ ተናገሩ

በሩስያ የሮስቶቭ የቅድመ ችሎት ማቆያ 6 እና 7 እስረኞች ሁለት ጠባቂዎችን ማገታቸውንና ድርድር እየተካሄደ መሆኑን ምንጮች ለስፑትኒክ ተናገሩ እስረኞቹ የተከሰሱት በ "አሸባሪ" አንቀፆች እንደሆነ የጠቆሙት ምንጮቹ የእሳት አደጋ መጥረቢያና የጎማ በትር የታጠቁ መሆናቸውንም አክለዋል። እገታው ከውጭ እንደተቀነባበረ የሚገልፁ ሐሳቦች ይጣራሉ ሲሉ የህግ አስከባሪ ኤጀንሲዎች ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በሩስያ የሮስቶቭ የቅድመ ችሎት ማቆያ 6 እና 7 እስረኞች ሁለት ጠባቂዎችን ማገታቸውንና ድርድር እየተካሄደ መሆኑን ምንጮች ለስፑትኒክ ተናገሩ እስረኞቹ የተከሰሱት በ "አሸባሪ" አንቀፆች እንደሆነ የጠቆሙት ምንጮቹ የእሳት አደጋ መጥረቢያና የጎማ በትር የታጠቁ መሆናቸውንም አክለዋል። እገታው ከውጭ እንደተቀነባበረ የሚገልፁ ሐሳቦች ይጣራሉ ሲሉ የህግ አስከባሪ ኤጀንሲዎች ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia