ደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግስት መመስረቷን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
14:00, 14 ሰኔ 2024
ደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግስት መመስረቷን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ጥምረቱ የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ፣ ዴሞክራቲክ አልያንስ፣ የአርበኞች ግንባር እና የኢንካታ ነፃነት ፓርቲን የያዘ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግስት መመስረቷን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ጥምረቱ የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ፣ ዴሞክራቲክ አልያንስ፣ የአርበኞች ግንባር እና የኢንካታ ነፃነት ፓርቲን የያዘ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий