ደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግስት መመስረቷን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

ደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግስት መመስረቷን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ጥምረቱ የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ፣ ዴሞክራቲክ አልያንስ፣ የአርበኞች ግንባር እና የኢንካታ ነፃነት ፓርቲን የያዘ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግስት መመስረቷን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ጥምረቱ የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ፣ ዴሞክራቲክ አልያንስ፣ የአርበኞች ግንባር እና የኢንካታ ነፃነት ፓርቲን የያዘ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia