የዩክሬን ጦር በሩሲያ ጋዜጠኞች ላይ በጎርሎቭካ ከተማ በሰነዘረው ጥቃት ቆስሎ የነበረው የካሜራ ባለሙያው ኮዝሂን መሞቱን ፤ የከተማዋ ከንቲባ ገለፁ።
20:51, 13 ሰኔ 2024
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ጋዜጠኞች ላይ በጎርሎቭካ ከተማ በሰነዘረው ጥቃት ቆስሎ የነበረው የካሜራ ባለሙያው ኮዝሂን መሞቱን ፤ የከተማዋ ከንቲባ ገለፁ። የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሃሮቫ፤ የዩክሬን ጦር በዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ግዛት የደረሰው ጥቃት ሆን ተብሎ የተቀነባበረ እንደሆነ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ጋዜጠኞች ላይ በጎርሎቭካ ከተማ በሰነዘረው ጥቃት ቆስሎ የነበረው የካሜራ ባለሙያው ኮዝሂን መሞቱን ፤ የከተማዋ ከንቲባ ገለፁ። የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሃሮቫ፤ የዩክሬን ጦር በዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ግዛት የደረሰው ጥቃት ሆን ተብሎ የተቀነባበረ እንደሆነ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий