የማላዊ ምክትል ፕሬዝዳንትን እና አጃቢዎቻቸውን አሳፍሮ የነበረው አይሮፕላን ተከስክሶ አንድም ሰው አለመትረፉ ተዘግቧል።

የማላዊ ምክትል ፕሬዝዳንትን እና አጃቢዎቻቸውን አሳፍሮ የነበረው አይሮፕላን ተከስክሶ አንድም ሰው አለመትረፉ ተዘግቧል። የነፍስ አድን ሰራተኞች በዛሬው እለት የተከሰከሰውን አውሮፕላን ቁርጥራጭ አግኝተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የማላዊ ምክትል ፕሬዝዳንትን እና አጃቢዎቻቸውን አሳፍሮ የነበረው አይሮፕላን ተከስክሶ አንድም ሰው አለመትረፉ ተዘግቧል። የነፍስ አድን ሰራተኞች በዛሬው እለት የተከሰከሰውን አውሮፕላን ቁርጥራጭ አግኝተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia