የማላዊ ምክትል ፕሬዝዳንትን እና አጃቢዎቻቸውን አሳፍሮ የነበረው አይሮፕላን ተከስክሶ አንድም ሰው አለመትረፉ ተዘግቧል።
11:19, 11 ሰኔ 2024
የማላዊ ምክትል ፕሬዝዳንትን እና አጃቢዎቻቸውን አሳፍሮ የነበረው አይሮፕላን ተከስክሶ አንድም ሰው አለመትረፉ ተዘግቧል። የነፍስ አድን ሰራተኞች በዛሬው እለት የተከሰከሰውን አውሮፕላን ቁርጥራጭ አግኝተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የማላዊ ምክትል ፕሬዝዳንትን እና አጃቢዎቻቸውን አሳፍሮ የነበረው አይሮፕላን ተከስክሶ አንድም ሰው አለመትረፉ ተዘግቧል። የነፍስ አድን ሰራተኞች በዛሬው እለት የተከሰከሰውን አውሮፕላን ቁርጥራጭ አግኝተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий