በብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ያነሷቸው ቁልፍ ነጥቦች፡-

በብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ያነሷቸው ቁልፍ ነጥቦች፡- ◾ወደ አዲስ የዓለም ሥርዓት የሚደረገው ሽግግር ሙሉ ታሪካዊ ዘመን የሚወስድ እና አድካሚ ይሆናል፡፡ ◾ ብሪክስ በለውጥ ንፋስ ወደ ፊት እየተንቀሳቀሰ ነው፡፡ ዓለምአቀፋዊ ጉዳዮችን በመፍታት ረገድ ያለው ሚናም እያደገ ይሄዳል። ◾ በትራንስፖርት፣ የአየር ንብረት የሥራ ቡድኖችን፣ የኑክሌር መድኃኒቶችንና የሕክምና ማኅበርን መፍጠርን የተመለከቱ ቁልፍ የሩስያ ተነሳሽነቶች ላይ ሥራ ተጀምሯል። ◾ የብሪክስ ሀገራት በብሔራዊ መገበያያቸው ክፍያን መፈፀም የሚያስችል ፕላትፎርምን በማዘጋጀት ላይ ናቸው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ያነሷቸው ቁልፍ ነጥቦች፡- ◾ወደ አዲስ የዓለም ሥርዓት የሚደረገው ሽግግር ሙሉ ታሪካዊ ዘመን የሚወስድ እና አድካሚ ይሆናል፡፡ ◾ ብሪክስ በለውጥ ንፋስ ወደ ፊት እየተንቀሳቀሰ ነው፡፡ ዓለምአቀፋዊ ጉዳዮችን በመፍታት ረገድ ያለው ሚናም እያደገ ይሄዳል። ◾ በትራንስፖርት፣ የአየር ንብረት የሥራ ቡድኖችን፣ የኑክሌር መድኃኒቶችንና የሕክምና ማኅበርን መፍጠርን የተመለከቱ ቁልፍ የሩስያ ተነሳሽነቶች ላይ ሥራ ተጀምሯል። ◾ የብሪክስ ሀገራት በብሔራዊ መገበያያቸው ክፍያን መፈፀም የሚያስችል ፕላትፎርምን በማዘጋጀት ላይ ናቸው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia