ቭላድሚር ፑቲን የዚምባብዌን ብልፅግና እንደሚረዱ እርግጠኛ ነኝ ያሉት የዚምባብዌው ፕሬዝዳንት ኢመርሰን ምናንጋግዋ፤ ፑቲንን ወንድም ሲሉ ገልፀዋቸዋል
ምናንጋግዋ በ #SPIEF2024 ምልአተ ጉባኤ ላይ የተናገሯቸው፡-
🟠 ምዕራባውያን አሁንም የበላይነታቸውን ለማስጠበቅ እየሞከሩ ነው። ይሁን እንጂ አዳዲስ የእድገት ማዕከሎች ለባለ ብዙ ዋልታ የዓለም ስርዓት ምስረታ አስተዋፅኦ እያደረጉ ነው።
🟠 የድሮው የዓለም ስርዓት በብዙ የዓለም ክፍሎች መገለልን ፈጥሯል።
🟠 የምዕራባውያን ሀገራት ማን ከማን ጋር ወዳጅነት መፍጠር እንዳለበት ለመወሰን የሚያደርጉትን ጥረት ዚምባብዌ አትቀበልም።
🟠 የባለ ብዙ ዋልታ ዓለምን ማስፋፋት ለዚምባብዌ እንዲሁም በአጠቃላይ ለአፍሪካ ትልቅ አቅም አለው።
🟠 ዚምባብዌ በብሪክስ እርዳታ የዓለም ስርዓትን መቀየር በደስታ ትቀበላለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia