ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ በሲንጋፖር ባደረገው ጉብኝት ዩክሬን ለፍልስጤምን የሉአላዊ ሀገርነት እውቅና እንደምትሰጥና፤"እስራኤል በጋዛ የምታደርገውን ጦርነት ማቆም እንድትችል የሚቻለንን ሁሉ እናደርጋለን፤ይህ እስራኤል-ጋዛ ግጭት ማብቃት አለበት " ብለዋል። አሁን ላይ እስራኤል ለዩክሬንን ድጋፍ ማድረግ አትችልም። ምክንያቱም እስራኤል በራሷ ጦርነት ላይ ተጠምዳለች፣ ስለሆነም ዘለንስኪ የገንዘብ እና ሌሎች ድጋፎችን ለማግኘት ፊቱን ወደ ሌሎች ሀገራት አዙሯል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia