የደቡብ አፍሪካ ገዥ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ፤ አብላጫ ድምፅ ማጣቱን የመጨረሻ የምርጫ ውጤት አስታወቀ።
20:25, 2 ሰኔ 2024
የደቡብ አፍሪካ ገዥ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ፤ አብላጫ ድምፅ ማጣቱን የመጨረሻ የምርጫ ውጤት አስታወቀ። በአጠቃላይ፤ ፓርቲው ከ400 የሀገሪቱ የፓርላማ መቀመጫዎች 159ቱን አግኝቷል። የጃኮብ ዙማ ኡምኮንቶ ዌ ሲዝዌ (ኤም.ኬ.) ፓርቲ የምርጫ ውጤቱን ውደቅ እንዳደረገ፤ የፓርቲው ቃል አቀባይ ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የደቡብ አፍሪካ ገዥ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ፤ አብላጫ ድምፅ ማጣቱን የመጨረሻ የምርጫ ውጤት አስታወቀ። በአጠቃላይ፤ ፓርቲው ከ400 የሀገሪቱ የፓርላማ መቀመጫዎች 159ቱን አግኝቷል። የጃኮብ ዙማ ኡምኮንቶ ዌ ሲዝዌ (ኤም.ኬ.) ፓርቲ የምርጫ ውጤቱን ውደቅ እንዳደረገ፤ የፓርቲው ቃል አቀባይ ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий