በሆርሙዝ ወሽመጥ የሦስተኛ ሀገር ጣልቃ ገብነትን አንፈቀድም — የኢራን ጠቅላይ መሪ አማካሪ

ሰብስክራይብ

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሦስተኛ ሀገር ጣልቃ ገብነትን አንፈቀድም  — የኢራን ጠቅላይ መሪ አማካሪ

​በሆርሙዝ ወሽመጥ ቁጥጥር ያላቸው ኢራን እና ኦማን ብቻ ናቸው፤ አሜሪካም ሆነች አውሮፓ ስትራቴጂካዊውን የውሃ መስመር እንዲያስተዳድሩ አይፈቀድላቸውም ሲሉ የኢራን ጠቅላይ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒ ወታደራዊ አማካሪ ሞህሰን ረዛኢ በተለየ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

​አሁን ላይ 30 የሚጠጉ መርከቦች በቀን በሆርሙዝ ወሽመጥ እንደሚያልፉ እና ኢራን ከዚህ በላይ ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰት ለማስተናገድ ዝግጁ እንደሆነች አክለዋል።

​ነገር ግን አሜሪካ በተለመደው የባሕር መተላለፊያ የሚጓዙ መርከቦች ላይ መስተጓጎል እየፈጠረች ነው ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0