https://amh.sputniknews.africa/20260524/4095125.html
ከ50 በላይ የውጭ ጋዜጠኞች ወደ ስታሮቤልስክ የጥቃት ስፍራ መሄዳቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለጹ
ከ50 በላይ የውጭ ጋዜጠኞች ወደ ስታሮቤልስክ የጥቃት ስፍራ መሄዳቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
ከ50 በላይ የውጭ ጋዜጠኞች ወደ ስታሮቤልስክ የጥቃት ስፍራ መሄዳቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለጹ"ቦታ ከ50 በላይ የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች፣ የዩክሬን ጦር ኃይሎች በስታሮቤልስክ በሚገኝ ኮሌጅ ላይ በፈጸሙት ጥቃት ምክንያት አሳዛኝ... 24.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-24T11:15+0300
2026-05-24T11:15+0300
2026-05-24T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/18/4094972_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_c1fdec233070b27ffde6a3560a3d1300.jpg
ከ50 በላይ የውጭ ጋዜጠኞች ወደ ስታሮቤልስክ የጥቃት ስፍራ መሄዳቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለጹ"ቦታ ከ50 በላይ የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች፣ የዩክሬን ጦር ኃይሎች በስታሮቤልስክ በሚገኝ ኮሌጅ ላይ በፈጸሙት ጥቃት ምክንያት አሳዛኝ ሁኔታ ወደተፈጠረበት ቦታ አቅንተዋል" ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ በቴሌግራም ገጻቸው ላይ ጽፈዋል፡፡ ቀደም ሲል ዛካሮቫ ባስተላለፉት መልዕክት፥ "ከሁሉም አኅጉራት የተውጣጡ" ዘጋቢዎች ጥቃቱ ከተፈጸመበት የስታሮቤልስክ ትምህርት ቤት አደጋ ቦታ ድረስ ለመሄድ መስማማታቸውን ይፋ አድርገው ነበር። ጋዜጠኞቹ እዚያ ሲደርሱ ከጥቃቱ የተረፉ ተማሪዎች፣ የሰለባዎቹ ወላጆች፣ እንዲሁም የአደጋ ጌዜ ሠራተኞች፣ የዐይን እማኞች እና ከከተማዋ መስተዳድር ጋር መገናኘት እንደሚችሉም አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከ50 በላይ የውጭ ጋዜጠኞች ወደ ስታሮቤልስክ የጥቃት ስፍራ መሄዳቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
ከ50 በላይ የውጭ ጋዜጠኞች ወደ ስታሮቤልስክ የጥቃት ስፍራ መሄዳቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለጹ
2026-05-24T11:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/18/4094972_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e965d108cfd26d3224834afd7ed166d7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከ50 በላይ የውጭ ጋዜጠኞች ወደ ስታሮቤልስክ የጥቃት ስፍራ መሄዳቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለጹ
11:15 24.05.2026 (የተሻሻለ: 11:24 24.05.2026) ከ50 በላይ የውጭ ጋዜጠኞች ወደ ስታሮቤልስክ የጥቃት ስፍራ መሄዳቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለጹ
"ቦታ ከ50 በላይ የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች፣ የዩክሬን ጦር ኃይሎች በስታሮቤልስክ በሚገኝ ኮሌጅ ላይ በፈጸሙት ጥቃት ምክንያት አሳዛኝ ሁኔታ ወደተፈጠረበት ቦታ አቅንተዋል" ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ በቴሌግራም ገጻቸው ላይ ጽፈዋል፡፡
ቀደም ሲል ዛካሮቫ ባስተላለፉት መልዕክት፥ "ከሁሉም አኅጉራት የተውጣጡ" ዘጋቢዎች ጥቃቱ ከተፈጸመበት የስታሮቤልስክ ትምህርት ቤት አደጋ ቦታ ድረስ ለመሄድ መስማማታቸውን ይፋ አድርገው ነበር። ጋዜጠኞቹ እዚያ ሲደርሱ ከጥቃቱ የተረፉ ተማሪዎች፣ የሰለባዎቹ ወላጆች፣ እንዲሁም የአደጋ ጌዜ ሠራተኞች፣ የዐይን እማኞች እና ከከተማዋ መስተዳድር ጋር መገናኘት እንደሚችሉም አክለው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X