https://amh.sputniknews.africa/20260524/4094887.html
በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ
በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ
Sputnik አፍሪካ
በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ🟠 ቅዳሜ አመሻሽ በዋሽንግተን በሚገኘው የዋይት ሀውስ የደህንነት ፍተሻ ኬላ አቅራቢያ አንድ የታጠቀ ግለሰብ ተኩስ ከፍቷል፡፡ 🟠 የሕግ አስከባሪ አካላት በወሰዱት የአጸፋ... 24.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-24T10:46+0300
2026-05-24T10:46+0300
2026-05-24T10:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/18/4094370_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_d6a356b8cf4e5e6aa847ec48cbd94e07.jpg
በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ🟠 ቅዳሜ አመሻሽ በዋሽንግተን በሚገኘው የዋይት ሀውስ የደህንነት ፍተሻ ኬላ አቅራቢያ አንድ የታጠቀ ግለሰብ ተኩስ ከፍቷል፡፡ 🟠 የሕግ አስከባሪ አካላት በወሰዱት የአጸፋ እርምጃ ተኳሹ የቆሰለ ሲሆን፣ ወደ ሆስፒታል ከተወሰደ በኋላ በደረሰበት ጉዳት ሕይወቱ አልፏል፡፡ 🟠 በተኩስ ልውውጡ ወቅት አንድ መንገደኛ ላይም ጉዳት ደርሷል፡፡ 🟠 ዶናልድ ትራምፕ በማኅበራዊ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ተኳሹ ቀደም ሲል የጥቃት ታሪክ የነበረውና በአገራችን ውስጥ እጅግ ውድ በሆነው ሕንፃ (በዋይት ሀውስ) ላይ ከፍተኛ አባዜ የተጠናወተው ሰው ይመስላል ሲሉ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ
Sputnik አፍሪካ
በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ
2026-05-24T10:46+0300
true
PT1S
በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ
Sputnik አፍሪካ
በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ
2026-05-24T10:46+0300
true
PT1S
በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ
Sputnik አፍሪካ
በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ
2026-05-24T10:46+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/18/4094370_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_4ce0260f52f09b17e2364cef25afada7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia