በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ

ሰብስክራይብ

በዋይት ሀውስ አቅራቢያ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪው በጥይት ተመትቶ ተገደለ

🟠 ቅዳሜ አመሻሽ በዋሽንግተን በሚገኘው የዋይት ሀውስ የደህንነት ፍተሻ ኬላ አቅራቢያ አንድ የታጠቀ ግለሰብ ተኩስ ከፍቷል፡፡

🟠 የሕግ አስከባሪ አካላት በወሰዱት የአጸፋ እርምጃ ተኳሹ የቆሰለ ሲሆን፣ ወደ ሆስፒታል ከተወሰደ በኋላ በደረሰበት ጉዳት ሕይወቱ አልፏል፡፡

🟠 በተኩስ ልውውጡ ወቅት አንድ መንገደኛ ላይም ጉዳት ደርሷል፡፡

🟠 ዶናልድ ትራምፕ በማኅበራዊ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ተኳሹ ቀደም ሲል የጥቃት ታሪክ የነበረውና በአገራችን ውስጥ እጅግ ውድ በሆነው ሕንፃ (በዋይት ሀውስ) ላይ ከፍተኛ አባዜ የተጠናወተው ሰው ይመስላል ሲሉ ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0