https://amh.sputniknews.africa/20260524/4093203.html
አፍሪካ ሲዲሲ አኅጉራዊ የኢቦላ ምላሽ ቡድን በኡጋንዳ እንዲቋቋም ሐሳብ አቀረበ
አፍሪካ ሲዲሲ አኅጉራዊ የኢቦላ ምላሽ ቡድን በኡጋንዳ እንዲቋቋም ሐሳብ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ሲዲሲ አኅጉራዊ የኢቦላ ምላሽ ቡድን በኡጋንዳ እንዲቋቋም ሐሳብ አቀረበ የአፍሪካ ሲዲሲ ልዑክ የአኅጉሪቱን የኢቦላ ምላሽ ቅንጅት እና ክትትል ለማጠናከር በኢንቴቤ ቤተ-መንግሥት በመገኘት እቅዱን ለኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ እንዳቀረበአፍሪካ... 24.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-24T08:03+0300
2026-05-24T08:03+0300
2026-05-24T08:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/18/4093050_0:12:1280:732_1920x0_80_0_0_7881c4a0bf44b760acd9c6532da7ee4f.jpg
አፍሪካ ሲዲሲ አኅጉራዊ የኢቦላ ምላሽ ቡድን በኡጋንዳ እንዲቋቋም ሐሳብ አቀረበ የአፍሪካ ሲዲሲ ልዑክ የአኅጉሪቱን የኢቦላ ምላሽ ቅንጅት እና ክትትል ለማጠናከር በኢንቴቤ ቤተ-መንግሥት በመገኘት እቅዱን ለኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ እንዳቀረበአፍሪካ ሲዲሲ አስታውቋል። "ኢቦላ ገዳይ የሚሆነው ትኩረት ሲጎድል ብቻ ነው። በተረፈ ግን በቀላሉ መቆጣጠር ይቻላል" ሲሉ ሙሴቬኒ ተነሳሽነቱን እንደተቀበሉ ገልጸዋል። የአፍሪካ ሲዲሲ ቡድን የቅንጅት እና ክትትል ጥረቶችን ለማሻሻል በካምፓላ እንደሚሠማራ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዣን ካሴያ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/18/4093050_144:0:1136:744_1920x0_80_0_0_102011109016246eedaa1666482bc96d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ሲዲሲ አኅጉራዊ የኢቦላ ምላሽ ቡድን በኡጋንዳ እንዲቋቋም ሐሳብ አቀረበ
08:03 24.05.2026 (የተሻሻለ: 08:04 24.05.2026) አፍሪካ ሲዲሲ አኅጉራዊ የኢቦላ ምላሽ ቡድን በኡጋንዳ እንዲቋቋም ሐሳብ አቀረበ
የአፍሪካ ሲዲሲ ልዑክ የአኅጉሪቱን የኢቦላ ምላሽ ቅንጅት እና ክትትል ለማጠናከር በኢንቴቤ ቤተ-መንግሥት በመገኘት እቅዱን ለኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ እንዳቀረበ
አፍሪካ ሲዲሲ አስታውቋል።
"ኢቦላ ገዳይ የሚሆነው ትኩረት ሲጎድል ብቻ ነው። በተረፈ ግን በቀላሉ መቆጣጠር ይቻላል" ሲሉ ሙሴቬኒ ተነሳሽነቱን እንደተቀበሉ ገልጸዋል።
የአፍሪካ ሲዲሲ ቡድን የቅንጅት እና ክትትል ጥረቶችን ለማሻሻል በካምፓላ እንደሚሠማራ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዣን ካሴያ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X