የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የጊዜ ሠሌዳ ይፋ ሆነ
11:12 09.12.2025 (የተሻሻለ: 11:14 09.12.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የጊዜ ሠሌዳ ይፋ ሆነ
በዚህ መሰረት የጠቅላላ ምርጫው የድምጽ መስጫ ቀን ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡
በጊዜ ሠሌዳው መሠረት፦
◻ የዕጩዎች ምዝገባ ከጥር 1 እስከ የካቲት 1፣ 2018 ዓ.ም፣
◻ የምረጡኝ ቅስቀሳ ከጥር 1 እስከ ግንቦት 19፣ 2018 ዓ.ም፣
◻ የመራጮች ምዝገባ ከየካቲት 7 እስከ መጋቢት 7፣ 2018 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡
ይፋዊ የምርጫ ውጤት መግለጫ ቀን ሰኔ 4፣ 2018 ዓ.ም መሆኑን ቦርዱ ይፋ አድርጓል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X