በሩሲያ ከፍተኛ ባለሥልጣን ላይ በኪዬቭ ድጋፍ የተቃጣ የግድያ ሴራን በድጋሚ እንዳከሸፈ የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበሩሲያ ከፍተኛ ባለሥልጣን ላይ በኪዬቭ ድጋፍ የተቃጣ የግድያ ሴራን በድጋሚ እንዳከሸፈ የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት አስታወቀ
በሩሲያ ከፍተኛ ባለሥልጣን ላይ በኪዬቭ ድጋፍ የተቃጣ የግድያ ሴራን በድጋሚ እንዳከሸፈ የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.11.2025
ሰብስክራይብ

በሩሲያ ከፍተኛ ባለሥልጣን ላይ በኪዬቭ ድጋፍ የተቃጣ የግድያ ሴራን በድጋሚ እንዳከሸፈ የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት አስታወቀ

ከደህነነት አገልግሎቱ የተሰጡ ቁልፍ ዝርዝር ነጥቦች፡-

◾ ሴራው የተቀነባበረው ከምዕራባውያን የደህንነት ተቋማት ጋር በመሆን በዩክሬን የደህንነት አገልግሎት ነው፡፡

◾ የዘመዳቸውን ለቅሶ ለመድረስ በሞስኮ የመቃብር ስፍራን ሲጎበኙ የነበሩ ከፍተኛ የሩሲያ ባልሥልጣንን ዒላማ ያደረገ ነበር፡፡

◾ የመካከለኛው እስያ ስደተኛን ጨምሮ አራት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡

◾ ከተያዙት መሳሪያዎች መካከል ሚስጥራዊ ኮድ የተሞላባቸው የመገናኛ መሳሪያዎች እና የርቀት መቆጣጠሪያ ያለው በሐሰተኛ የአበባ ማስቀመጫ ውስጥ የተደበቀ ካሜራ ይገኙበታል።

◾ መልዕክቶቹ በተጠርጣሪዎች እና በዩክሬን የስለላ ተቋማት መካከል ቀጥተኛ ግንኙነት መኖሩን አረጋግጠዋል።

◾ ዩክሬን በሌላ የሩሲያ ክልል ተመሳሳይ ጥቃት ለመፈፀም እየተዘጋጀች ነው ሲል የደህንነት አገልግሎቱ አስጠንቅቋል፡፡

◾ በሩሲያ ሕግ መሠረት ከውጭ ኤጀንሲዎች ጋር በሚስጢር ትብብር ማድረግ ሕገ-ወጥ ሲሆን በእድሜ ልክ እስራት ያስቀጣል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0