አልጄሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በኢነርጂ፣ ማዕድን እና ታዳሽ ኃይል ለመወያየት ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዋን አዲስ አበባ ላከችየአልጄሪያ የኢነርጂ፣ ማዕድንና የታዳሽ ኃይል ሚኒስትር መሀመድ አርካብ ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል።የአልጀሪያው ባለስልጣን ሁለቱ ሀገራት በኢነርጂ፣ ማዕድን እና ታዳሽ ኃይል ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ሊያጠናክር የሚችል ውይይት ከተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
አልጄሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በኢነርጂ፣ ማዕድን እና ታዳሽ ኃይል ለመወያየት ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዋን አዲስ አበባ ላከች
አልጄሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በኢነርጂ፣ ማዕድን እና ታዳሽ ኃይል ለመወያየት ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዋን አዲስ አበባ ላከች
Sputnik አፍሪካ
አልጄሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በኢነርጂ፣ ማዕድን እና ታዳሽ ኃይል ለመወያየት ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዋን አዲስ አበባ ላከችየአልጄሪያ የኢነርጂ፣ ማዕድንና የታዳሽ ኃይል ሚኒስትር መሀመድ አርካብ ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል።የአልጀሪያው ባለስልጣን ሁለቱ... 24.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-24T10:59+0300
2025-03-24T10:59+0300
2025-03-24T11:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አልጄሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በኢነርጂ፣ ማዕድን እና ታዳሽ ኃይል ለመወያየት ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዋን አዲስ አበባ ላከች
10:59 24.03.2025 (የተሻሻለ: 11:14 24.03.2025)
ሰብስክራይብ