ኤም23 አማፂያን የምስራቅ ኮንጎ የሰላም ጥረቶችን ለማገዝ ከያዙት ዋሊካሌ ከተማ እንደሚወጡ አስታወቁ ኤም23ን የሚያካትተው የኮንጎ ወንዝ ህብረት የካቲት ውስጥ በተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት እንደሚገዛ እና ሰላምን እንደሚደግፍ ገልጿል። በተጨማሪም ከዋሊካሌ እና በዚህ ሳምንት በአቅራቢያው ከያዛቸው አካባቢዎች “ወታደራዊ ኃይሉን እንደሚያስወጣ” አስታውቋል። የዲሞክራሲያዊ ኮንጎ ሪፐብሊክ መንግሥት የኤም23 የመውጣት ውሳኔ፤ ቡድኑ በአውሮፓ ሕብረት ማዕቀብ ምክንያት የታቀዱ ውይይቶችን ከሰረዘ በኋላ፤ መሻሻሎችን እንደሚያመጣ ተስፋ አድርጓል። ንግግሩ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ቺሸኬዲ ከቡድኑ ጋር ውይይት ላለማድረግ የያዙትን አቋም በመቀልበስ ከአማፂያኑ ጋር የሚያደርጉት የመጀመሪያው ቀጥተኛ ግንኙነት ይሆን ነበር። ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሩዋንዳ የታጠቁ ቡድኖችን በመላክ ሉዓላዊነቷን እና የግዛት አንድነቷን እንደጣሰች የምትከስ ሲሆን ሩዋንዳ ግን ለኤም23 ቡድን ወታደራዊ ድጋፍ እንደማትሰጥ በመግለፅ ክሱን ወድቅ ታደርጋለች። ሩዋንዳ በበኩሏ ኮንጎ ከ1994ቱ የዘር ማጥፋት ወንጀል ጋር ግኑኝነት ያላቸውን የሩዋንዳ ነፃ አውጪ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎችን እንደምትደግፍ ትገልጻለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ኤም23 አማፂያን የምስራቅ ኮንጎ የሰላም ጥረቶችን ለማገዝ ከያዙት ዋሊካሌ ከተማ እንደሚወጡ አስታወቁ
ኤም23 አማፂያን የምስራቅ ኮንጎ የሰላም ጥረቶችን ለማገዝ ከያዙት ዋሊካሌ ከተማ እንደሚወጡ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ኤም23 አማፂያን የምስራቅ ኮንጎ የሰላም ጥረቶችን ለማገዝ ከያዙት ዋሊካሌ ከተማ እንደሚወጡ አስታወቁ ኤም23ን የሚያካትተው የኮንጎ ወንዝ ህብረት የካቲት ውስጥ በተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት እንደሚገዛ እና ሰላምን እንደሚደግፍ ገልጿል። በተጨማሪም... 23.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-23T17:14+0300
2025-03-23T17:14+0300
2025-03-23T17:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኤም23 አማፂያን የምስራቅ ኮንጎ የሰላም ጥረቶችን ለማገዝ ከያዙት ዋሊካሌ ከተማ እንደሚወጡ አስታወቁ
17:14 23.03.2025 (የተሻሻለ: 17:44 23.03.2025)
ሰብስክራይብ