ኪዬቭ በሩሲያ ላይ የኒውክሌር ሽብር ለመፈጸም ሙከራ እንዳደረገች የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታወቀ ሙከራው እ.አ.አ 2023 ጥቅምት ወር መጨረሻ በዩክሬን ጦር ኩርስክ ክልል ውስጥ እንደተካሄደ የምርመራ ኮሚቴው ገልጿል።የዩክሬን ጦር ሶስት ሰው አልባ አውሮፕላኖችን በመጠቀም ጥቃቱን እንደፈፀመ ተነግሯል፡፡ ፈንጂ ታጥቋል የተባለው አንደኛው የሰው አልባ አውሮፕላን በኒውክሌር ቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቦታ ተከስክሶ ግድግዳው ላይ ጉዳት አድርሷል ሲል ኮሚቴው አክሎ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ኪዬቭ በሩሲያ ላይ የኒውክሌር ሽብር ለመፈጸም ሙከራ እንዳደረገች የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታወቀ
ኪዬቭ በሩሲያ ላይ የኒውክሌር ሽብር ለመፈጸም ሙከራ እንዳደረገች የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኪዬቭ በሩሲያ ላይ የኒውክሌር ሽብር ለመፈጸም ሙከራ እንዳደረገች የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታወቀ ሙከራው እ.አ.አ 2023 ጥቅምት ወር መጨረሻ በዩክሬን ጦር ኩርስክ ክልል ውስጥ እንደተካሄደ የምርመራ ኮሚቴው ገልጿል።የዩክሬን ጦር ሶስት ሰው አልባ... 21.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-21T15:25+0300
2025-03-21T15:25+0300
2025-03-21T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኪዬቭ በሩሲያ ላይ የኒውክሌር ሽብር ለመፈጸም ሙከራ እንዳደረገች የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታወቀ
15:25 21.03.2025 (የተሻሻለ: 15:44 21.03.2025)
ሰብስክራይብ