የዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል ሆና ማየት እንደሚፈልጉ ገለጹየንግድ እና ቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ ከዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኒኮዚ አዌላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን በምታደርገው ጥረት ያካሄደቻቸውን የሁለትዮሽ እና የባለ ብዙ ወገን ድርድሮች ለዋና ዳይሬክተሯ አብራርተዋል፡፡ ዋና ዳይሬክተሯ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ሆና ማየት ትልቁ ውጥናቸው መሆኑንና የትኛውንም ዓይነት ድጋፍ ለማድረግ እንደማይቆጠቡ ማስታወቃቸውን ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትሥሥር ገፃቸው ገልፀዋል፡፡በተጨማሪም ለአፍሪካ ቡድን እና ለአባል ሀገራት የኢትዮጵያን የአባልነት ድርድር እንዲደግፉ ይፋዊ ጥሪ እንደሚያስተላልፉ መግለፃቸውን ሚኒስትር ካሳሁን ጠቁመዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
የዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል ሆና ማየት እንደሚፈልጉ ገለጹ
የዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል ሆና ማየት እንደሚፈልጉ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል ሆና ማየት እንደሚፈልጉ ገለጹየንግድ እና ቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ ከዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኒኮዚ አዌላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ... 21.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-21T12:07+0300
2025-03-21T12:07+0300
2025-03-21T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል ሆና ማየት እንደሚፈልጉ ገለጹ
12:07 21.03.2025 (የተሻሻለ: 12:44 21.03.2025)
ሰብስክራይብ