ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፓርላማ ያነሷቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦የህዳሴውን ግድብ ስኬት ተከትሎ የኢትዮጵያ ቀጣይ ዋና ፕሮጀክት የሀገር ውስጥ ማዳበሪያ ፋብሪካን ማቋቋም ነው፡፡ ከግሉ ሴክተር ጋር በመሆን የሀገር ውስጥ የማዳበሪያ ፋብሪካን ለማቋቋም ከወዲሁ ጥረት ተጀምሯል።መንግሥት ከፍተኛ ድጎማ በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች ከዋጋ ግሽበት ለመታደግ ዕርምጃ እየወሰደ ነው። መንግሥት ለኩንታል ማዳበሪያ የ3 ሺህ 700 ብር ድጎማ ያደርጋል፤ ለነዳጅ ድጎማ 72 ቢሊዮን ብር ድጎማ መድቧል።ባለፉት ስምንት ወራት ከ580 ቢሊየን ብር በላይ የመንግሥት ገቢ ተሰብስቧል። ይህ ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት 7 በመቶውን ብቻ የሚሸፍን በመሆኑ ሊሻሻል ይገባል፡፡በኮሪደር ልማት በአዲስ አበባ ብቻ ከ200 ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ ተሠርቷል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፓርላማ ያነሷቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፓርላማ ያነሷቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦
Sputnik አፍሪካ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፓርላማ ያነሷቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦የህዳሴውን ግድብ ስኬት ተከትሎ የኢትዮጵያ ቀጣይ ዋና ፕሮጀክት የሀገር ውስጥ ማዳበሪያ ፋብሪካን ማቋቋም ነው፡፡ ከግሉ ሴክተር ጋር በመሆን የሀገር ውስጥ የማዳበሪያ ፋብሪካን ለማቋቋም ከወዲሁ... 20.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-20T11:16+0300
2025-03-20T11:16+0300
2025-03-20T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий