የአውሮፓ ሕብረት ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ጋር በተያያዘ በዘጠኝ ግለሰቦች እና በአንድ ተቋም ላይ ማዕቀብ ሊጥል መሆኑን የፈረንሳይ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ ሚኒስትሩ ዣን-ኖኤል ባሮት ሰኞ እለት በብራሰልስ የአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ሲደርሱ እንደተናገሩት፤ በሕብረቱ ማዕቀብ ዝርዝር ውስጥ የተካተቱት 9 ሰዎች "ለዓለም አቀፍ ሕግ እና ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ሕግ ጥሰት" እንዲሁም ለአካባቢው ውጥረት መባባስ ተጠያቂዎች ናቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
የአውሮፓ ሕብረት ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ጋር በተያያዘ በዘጠኝ ግለሰቦች እና በአንድ ተቋም ላይ ማዕቀብ ሊጥል መሆኑን የፈረንሳይ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ
የአውሮፓ ሕብረት ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ጋር በተያያዘ በዘጠኝ ግለሰቦች እና በአንድ ተቋም ላይ ማዕቀብ ሊጥል መሆኑን የፈረንሳይ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ሕብረት ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ጋር በተያያዘ በዘጠኝ ግለሰቦች እና በአንድ ተቋም ላይ ማዕቀብ ሊጥል መሆኑን የፈረንሳይ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ ሚኒስትሩ ዣን-ኖኤል ባሮት ሰኞ እለት በብራሰልስ የአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይ... 17.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-17T20:47+0300
2025-03-17T20:47+0300
2025-03-18T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የአውሮፓ ሕብረት ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ጋር በተያያዘ በዘጠኝ ግለሰቦች እና በአንድ ተቋም ላይ ማዕቀብ ሊጥል መሆኑን የፈረንሳይ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ
20:47 17.03.2025 (የተሻሻለ: 14:14 18.03.2025)
ሰብስክራይብ