ሶማሊያ እና ሶማሌላንድ የፍልስጤማውያንን ሠፈራ በተመለከተ ከአሜሪካ ወይም እስራኤል ምንም ዓይነት እቅድ አልደረሰንም ሲሉ አስተባበሉ የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አህመድ ሞአሊም ፊቂ የፍልስጤም ሕዝብን በመሬቱ የመኖር መብት የሚነፈግ የትኛውንም እቅድ ሀገራቸው ሙሉ በሙሉ ውድቅ ታደርጋለች ማለታቸውን ምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። የሶማሌላንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዲራህማን ዳሂር አዳን "ፍልስጤማውያንን በተመለከተ ከማንም ጋር ያደርግነው ውይይት የለም" ብለዋል። በአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የድህረ ጦርነት እቅድ መሠረት፤ የአሜሪካ እና እስራኤል ባለስልጣናት ከጋዛ የተፈናቀሉ ፍልስጤማውያንን ለማሥፈር ሱዳን፣ ሶማሊያ እና ሶማሊላንድን እንዳናገሩ መዘገቡ የሚታወስ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሶማሊያ እና ሶማሌላንድ የፍልስጤማውያንን ሠፈራ በተመለከተ ከአሜሪካ ወይም እስራኤል ምንም ዓይነት እቅድ አልደረሰንም ሲሉ አስተባበሉ
ሶማሊያ እና ሶማሌላንድ የፍልስጤማውያንን ሠፈራ በተመለከተ ከአሜሪካ ወይም እስራኤል ምንም ዓይነት እቅድ አልደረሰንም ሲሉ አስተባበሉ
Sputnik አፍሪካ
ሶማሊያ እና ሶማሌላንድ የፍልስጤማውያንን ሠፈራ በተመለከተ ከአሜሪካ ወይም እስራኤል ምንም ዓይነት እቅድ አልደረሰንም ሲሉ አስተባበሉ የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አህመድ ሞአሊም ፊቂ የፍልስጤም ሕዝብን በመሬቱ የመኖር መብት የሚነፈግ የትኛውንም እቅድ... 15.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-15T13:23+0300
2025-03-15T13:23+0300
2025-03-15T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሶማሊያ እና ሶማሌላንድ የፍልስጤማውያንን ሠፈራ በተመለከተ ከአሜሪካ ወይም እስራኤል ምንም ዓይነት እቅድ አልደረሰንም ሲሉ አስተባበሉ
13:23 15.03.2025 (የተሻሻለ: 13:44 15.03.2025)
ሰብስክራይብ