ኢትዮጵያ እና ቻይና የዲፕሎማሲ ግንኙነት የጀመሩበትን 55ኛ ዓመት አከበሩ ቀኑ "55 ዓመታት፦ ጠንካራ አጋርነት ለጋራ ብልጽግና በሚል መሪ ቃል" በቤጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተከብሯል። በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ኢትዮጵያና ቻይና ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ ያስቆጠረ በጋራ መተማመን፣ መከባበር እና መተባበር ላይ የተመሠረተ ግንኙነት መፍጠራቸውን በዚሁ ወቅት ተናግረዋል።የሕዝባዊት ሪፐብሊክ ቻይና የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ቼን ሺያኦዶንግ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በአፍሪካ ከፍተኛ ቦታ ከሚሰጣቸው የቻይና አጋሮች አንዷ መሆኗን ጠቅሰው፤ ቻይና የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን አረጋግጠዋል ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ቻይና የዲፕሎማሲ ግንኙነት የጀመሩበትን 55ኛ ዓመት አከበሩ
ኢትዮጵያ እና ቻይና የዲፕሎማሲ ግንኙነት የጀመሩበትን 55ኛ ዓመት አከበሩ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ቻይና የዲፕሎማሲ ግንኙነት የጀመሩበትን 55ኛ ዓመት አከበሩ ቀኑ "55 ዓመታት፦ ጠንካራ አጋርነት ለጋራ ብልጽግና በሚል መሪ ቃል" በቤጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተከብሯል። በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ኢትዮጵያና ቻይና... 14.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-14T15:44+0300
2025-03-14T15:44+0300
2025-03-14T16:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий