አንጎላ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኤም23 አማፂያን መካከል የሚደረገውን ድርድር ለማሸማገል ሃሳብ አቀረበችሃሳቡ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ እና በአንጎላ አቻቸው ጃኦ ሎሬንሶ መካከል በሉዋንዳ ከተደረገው ውይይት በኋላ የመጣ ነው፡፡ከዚህ ቀደም ከአማፂው ኤም23 ጋር ለመደራደር ፈቃደኛ ያልነበረው የኮንጎ መንግሥት በድርድሩ ላይ እንደሚሳተፍ ግልፅ አይደለም። የኮንጎ ፕሬዝዳንታዊ ቃል አቀባይ ግን ለሃሳቡ እውቅና የሰጡ ሲሆን፤ የኤም23 ቃል አቀባይ በበኩላቸው “የምክንያታዊነት ድል” ሲሉ ሃሳቡን አወድሰው፤ ቡድኑ በድርድሩ ላይ እንደሚሳተፍ አረጋግጠዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አንጎላ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኤም23 አማፂያን መካከል የሚደረገውን ድርድር ለማሸማገል ሃሳብ አቀረበች
አንጎላ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኤም23 አማፂያን መካከል የሚደረገውን ድርድር ለማሸማገል ሃሳብ አቀረበች
Sputnik አፍሪካ
አንጎላ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኤም23 አማፂያን መካከል የሚደረገውን ድርድር ለማሸማገል ሃሳብ አቀረበችሃሳቡ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ እና በአንጎላ አቻቸው ጃኦ ሎሬንሶ መካከል በሉዋንዳ ከተደረገው ውይይት... 12.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-12T19:30+0300
2025-03-12T19:30+0300
2025-03-12T20:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አንጎላ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኤም23 አማፂያን መካከል የሚደረገውን ድርድር ለማሸማገል ሃሳብ አቀረበች
19:30 12.03.2025 (የተሻሻለ: 20:14 12.03.2025)
ሰብስክራይብ