የኒውዮርክ ገዥ በግዛቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጁ ከ30 በላይ የእሳት አደጋ መከላከል አባላት እሳቱን ለመጥፋት ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ። በተጨማሪም እሳቱን ለማጥፋት አራት የኒውዮርክ ብሄራዊ ዘብ ሄሊኮፕተሮች ተሠማርተዋል። እንደ ኤቢሲ ኒውስ ዘገባ ከሆነ በርካታ የግዛቱ መንገዶች እና አውራ ጎዳናዎች የተዘጉ ሲሆን፤ በሳውዝሃምፕተን ከተማ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጇል። አንድ የእሳት አደጋ ሠራተኛ ፊቱ ላይ በደረሰበት የሁለተኛ ዲግሪ ቃጠሎ ሳቢያ ወደ ሆስፒታል እንደተወሰደ ዘገባው ጨምሮ ገልጿል። ምስሎቹ ከማህበራዊ ትሥሥር ገጾች የተገኙ ናቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኒውዮርክ ገዥ በግዛቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጁ
የኒውዮርክ ገዥ በግዛቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጁ
Sputnik አፍሪካ
የኒውዮርክ ገዥ በግዛቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጁ ከ30 በላይ የእሳት አደጋ መከላከል አባላት እሳቱን ለመጥፋት ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ። በተጨማሪም እሳቱን ለማጥፋት አራት የኒውዮርክ ብሄራዊ ዘብ ሄሊኮፕተሮች... 09.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-09T15:20+0300
2025-03-09T15:20+0300
2025-03-09T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኒውዮርክ ገዥ በግዛቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጁ
15:20 09.03.2025 (የተሻሻለ: 15:44 09.03.2025)
ሰብስክራይብ