የኢኤፍኤፍ መሪ ጀሊየስ ማሌማ አሜሪካ ለደቡብ አፍሪካ የምትሰጠውን እርዳታ ያቋረጠችው በፍልስጤም ጉዳይ በያዘችው አቋም እና በእስራኤል ላይ ክስ በማቅረቧ ነው ሲሉ ተቹ የኢኮኖሚ ነፃነት ተዋጊዎች (ኢኤፍኤፍ) መሪ ጁሊየስ ማሌማ በብሔራዊ ምክር ቤት የዩናይትድ ስቴትስ ዕርዳታ መቋረጥን አስመልክቶ በተደረገ ክርክር ላይ አሜሪካ በዩኤስአይዲ በኩል ለኤችአይቪ/ኤድስ የምታደርገውን ድጋፍ ለማቆም መወሰኗን ነቅፈዋል። ይህ የደቡብ አፍሪካን እድገት ለመቀልበስ በአፍሪካኖች ማህበራዊ ድርጅት አፍሪፎርም የተቀነባበረ ሴራ ነው ብለዋል። ማሌማ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ቀሪውን ዓለም "እንደ እራሳቸው ጓሮ" እየተመለከቱ ነው ሲሉም ተችተዋቸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢኤፍኤፍ መሪ ጀሊየስ ማሌማ አሜሪካ ለደቡብ አፍሪካ የምትሰጠውን እርዳታ ያቋረጠችው በፍልስጤም ጉዳይ በያዘችው አቋም እና በእስራኤል ላይ ክስ በማቅረቧ ነው ሲሉ ተቹ
የኢኤፍኤፍ መሪ ጀሊየስ ማሌማ አሜሪካ ለደቡብ አፍሪካ የምትሰጠውን እርዳታ ያቋረጠችው በፍልስጤም ጉዳይ በያዘችው አቋም እና በእስራኤል ላይ ክስ በማቅረቧ ነው ሲሉ ተቹ
Sputnik አፍሪካ
የኢኤፍኤፍ መሪ ጀሊየስ ማሌማ አሜሪካ ለደቡብ አፍሪካ የምትሰጠውን እርዳታ ያቋረጠችው በፍልስጤም ጉዳይ በያዘችው አቋም እና በእስራኤል ላይ ክስ በማቅረቧ ነው ሲሉ ተቹ የኢኮኖሚ ነፃነት ተዋጊዎች (ኢኤፍኤፍ) መሪ ጁሊየስ ማሌማ በብሔራዊ ምክር ቤት... 08.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-08T10:39+0300
2025-03-08T10:39+0300
2025-03-08T11:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢኤፍኤፍ መሪ ጀሊየስ ማሌማ አሜሪካ ለደቡብ አፍሪካ የምትሰጠውን እርዳታ ያቋረጠችው በፍልስጤም ጉዳይ በያዘችው አቋም እና በእስራኤል ላይ ክስ በማቅረቧ ነው ሲሉ ተቹ
10:39 08.03.2025 (የተሻሻለ: 11:14 08.03.2025)
ሰብስክራይብ