የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መረጃዎችን በኦንላይን ማግኘት የሚያስችሉ ብሔራዊ የቢዝነስ ፖርታል አገልግሎቶችን አስጀመረ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ የብሔራዊ ቢዝነስ ፖርታል ዓላማ የቢዝነስ ስርዓቱን ለማሻሻል፣ ምቹና ቀልጣፋ አሰራር እንዲኖርና ተገልጋዮች የተለያዩ የመንግሥት አገልግሎቶች መረጃዎችን በኦንላይን እንዲያገኙ ለማስቻል መሆኑን ገልፀዋል። ፖርታሉ ከዚህ በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ እ.አ.አ በ2019 በህንጻ ግንባታ ፊቃድና ንብረት ምዝገባ አገልግሎት ላይ መዋሉን ተናግረዋል። አዳዲስ ይዘቶችን የጨመረው ብሔራዊ ቢዝነስ ፖርታል በአዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ባህር ዳር እና ድሬደዋ ከተሞች ወደ ትግበራ እንደገባ ተገልጿል፡፡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መረጃዎችን በኦንላይን ማግኘት የሚያስችሉ ብሔራዊ የቢዝነስ ፖርታል አገልግሎቶችን አስጀመረ
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መረጃዎችን በኦንላይን ማግኘት የሚያስችሉ ብሔራዊ የቢዝነስ ፖርታል አገልግሎቶችን አስጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መረጃዎችን በኦንላይን ማግኘት የሚያስችሉ ብሔራዊ የቢዝነስ ፖርታል አገልግሎቶችን አስጀመረ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ የብሔራዊ ቢዝነስ ፖርታል ዓላማ የቢዝነስ ስርዓቱን ለማሻሻል፣ ምቹና ቀልጣፋ አሰራር... 07.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-07T21:52+0300
2025-03-07T21:52+0300
2025-03-07T22:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መረጃዎችን በኦንላይን ማግኘት የሚያስችሉ ብሔራዊ የቢዝነስ ፖርታል አገልግሎቶችን አስጀመረ
21:52 07.03.2025 (የተሻሻለ: 22:14 07.03.2025)
ሰብስክራይብ