በኢትዮጵያ እና የሩሲያ የሐይማኖት ተቋማት መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር ዙርያ ውይይት ተካሄደ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ቴሬክሂን እና የኢትዮጵያ ሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ውይይት አካሂደዋል። ሁለቱ አካላት በኢትዮጵያ እና የሩሲያ የሐይማኖት ተቋማት መካከል ያለውን ትብብር ማሳደግ እና ሐይማኖታዊ ምክክሮችን ማስቀጠል አስፈላጊ እንደሆነ መግባባት ላይ ደርሰዋል ሲል በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ እና የሩሲያ የሐይማኖት ተቋማት መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር ዙርያ ውይይት ተካሄደ
በኢትዮጵያ እና የሩሲያ የሐይማኖት ተቋማት መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር ዙርያ ውይይት ተካሄደ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ እና የሩሲያ የሐይማኖት ተቋማት መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር ዙርያ ውይይት ተካሄደ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ቴሬክሂን እና የኢትዮጵያ ሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ውይይት አካሂደዋል።... 05.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-05T14:52+0300
2025-03-05T14:52+0300
2025-03-05T15:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በኢትዮጵያ እና የሩሲያ የሐይማኖት ተቋማት መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር ዙርያ ውይይት ተካሄደ
14:52 05.03.2025 (የተሻሻለ: 15:14 05.03.2025)
ሰብስክራይብ