ዮርዳኖስ እና ግብፅ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተቀናቃኝ መንግሥት ለመመስረት የሚያደረገውን ሙከራ ተቃወሙ "ትይዩ የሱዳን መንግሥት በመመሥረት፤ የሱዳንን ቀዉስ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት የሚያደናቅፉ እና የሱዳን ሪፐብሊክን አንድነት አደጋ ላይ ሊጥሉ የሚችሉ ጥረቶችን የዮርዳኖስ መንግሥት ትቃወማለች" ሲል የዮርዳኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫ ገልጿል። ዮርዳኖስ የሱዳን ቀውስ የሀገሪቱ ደህንነት፣ መረጋጋት፣ ሉዓላዊነትና የዜጎችን ደህንነት በሚያስጠብቅ መልኩ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት እንደምትድገፍ አረጋግጣለች። ይህ በእንዲህ እንዳለ የግብፅ ዲፕሎማሲ የፈጥኖ ደራሹ ኃይል እና አጋሮቻቸው የሚወስዱት እርምጃ በሱዳን ያለውን የሰብዓዊ ሁኔታ የበለጠ እያባባሰ ነው ሲል ገልጿል። "የግብፅ አረብ ሪፐብሊክ ሁሉም የሱዳን ኃይሎች የሀገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም በሚያስከብር መልኩ ያለ ልዩነት እና የዉጭ ጣልቃ ገብነት አካታች የፖለቲካ ሂደት እንዲያስጀምሩ ጥሪ ታቀርባለች " ሲል የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዮርዳኖስ እና ግብፅ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተቀናቃኝ መንግሥት ለመመስረት የሚያደረገውን ሙከራ ተቃወሙ
ዮርዳኖስ እና ግብፅ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተቀናቃኝ መንግሥት ለመመስረት የሚያደረገውን ሙከራ ተቃወሙ
Sputnik አፍሪካ
ዮርዳኖስ እና ግብፅ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተቀናቃኝ መንግሥት ለመመስረት የሚያደረገውን ሙከራ ተቃወሙ "ትይዩ የሱዳን መንግሥት በመመሥረት፤ የሱዳንን ቀዉስ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት የሚያደናቅፉ እና የሱዳን ሪፐብሊክን አንድነት አደጋ ላይ ሊጥሉ... 04.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-04T12:19+0300
2025-03-04T12:19+0300
2025-03-04T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዮርዳኖስ እና ግብፅ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተቀናቃኝ መንግሥት ለመመስረት የሚያደረገውን ሙከራ ተቃወሙ
12:19 04.03.2025 (የተሻሻለ: 12:44 04.03.2025)
ሰብስክራይብ