በሶማሊያ የአፍሪካ ሕብረት ተልዕኮ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት በሀገሪቱ የደቡብ ምዕራብ ክልል ለሚገኘው የቤይ ክልል ሆስፒታል የህክምና ቁሳቁስ ለገሱበአፍሪካ ሕብረት የድጋፍና ማረጋጋት ተልዕኮ ውስጥ የተሰማሩ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት አንታይባዮቲኮችን፣ መርፌዎችን፣ ጓንቶችን፣ ማስኮችን፣ የተለያዩ የቁስል ማሰሪያዎችን እና መተንፈሻዎችን ጨምሮ አስፈላጊ የሆኑ የህክምና ቁሳቁሶችን ቅዳሜ እለት ለሆስፒታሉ ለግሰዋል።የአፍሪካ ሕብረት የሶማሊያ ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ ደረጃ ሁለት ሆስፒታል ኮማንደር ሌ/ኮሎኔል ተረፈ ዘመድኩን፤ ድጋፉን ለክልሉ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ሰኢድ አህመድ አሊ አስረክበዋል። የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት የሲቪል-ወታደራዊ ትብብር ሀላፊነታቸውን፤ በባይዶዋ ደረጃ ሁለት ሆስፒታል ለነዋሪዎች ነፃ የህክምና አገልግሎት በመስጠት እንደተወጡም ተልዕኮው በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሶማሊያ የአፍሪካ ሕብረት ተልዕኮ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት በሀገሪቱ የደቡብ ምዕራብ ክልል ለሚገኘው የቤይ ክልል ሆስፒታል የህክምና ቁሳቁስ ለገሱ
በሶማሊያ የአፍሪካ ሕብረት ተልዕኮ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት በሀገሪቱ የደቡብ ምዕራብ ክልል ለሚገኘው የቤይ ክልል ሆስፒታል የህክምና ቁሳቁስ ለገሱ
Sputnik አፍሪካ
በሶማሊያ የአፍሪካ ሕብረት ተልዕኮ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት በሀገሪቱ የደቡብ ምዕራብ ክልል ለሚገኘው የቤይ ክልል ሆስፒታል የህክምና ቁሳቁስ ለገሱበአፍሪካ ሕብረት የድጋፍና ማረጋጋት ተልዕኮ ውስጥ የተሰማሩ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት... 03.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-03T12:13+0300
2025-03-03T12:13+0300
2025-03-03T12:34+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በሶማሊያ የአፍሪካ ሕብረት ተልዕኮ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት በሀገሪቱ የደቡብ ምዕራብ ክልል ለሚገኘው የቤይ ክልል ሆስፒታል የህክምና ቁሳቁስ ለገሱ
12:13 03.03.2025 (የተሻሻለ: 12:34 03.03.2025)
ሰብስክራይብ