የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለብራዚል ኢንቨስተሮች እድል የፈጠረ ነው ተባለ ይህ የተገለጸው በብራዚል ዋና ከተማ ብራዚሊያ በተካሄደው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ማስተዋወቂያ ፎረም ላይ ነው። በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ፤ የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ያለውን ምቹ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ተጠቅመው መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርበዋል። ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል ሀገር መሆኗ እና በአዲስ አበባ እና ሳኦ ፖሎ ከተሞች መካከል ዕለታዊ በረራ መኖሩ የብራዚል ባለሀብቶች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት መስክ እንዲሰማሩ ምቹ ዕድል የፈጥረ ነው ሲሉም ተናግረዋል። በፎረሙ ላይ የተሳተፉ የብራዚል ኩባንያዎች፤ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ተሳትፎ በማድረግ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ እና ነቱሪዝም ልውውጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ መግለጻቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማህበራዊ የትሥሥር ገፁ አመልክቷል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለብራዚል ኢንቨስተሮች እድል የፈጠረ ነው ተባለ
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለብራዚል ኢንቨስተሮች እድል የፈጠረ ነው ተባለ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለብራዚል ኢንቨስተሮች እድል የፈጠረ ነው ተባለ ይህ የተገለጸው በብራዚል ዋና ከተማ ብራዚሊያ በተካሄደው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ማስተዋወቂያ ፎረም ላይ ነው። በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ... 02.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-02T13:56+0300
2025-03-02T13:56+0300
2025-03-02T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий