ኤፍቢአይ የባይደን አስተዳደር ለታዳሽ ኃይል ያደረገውን የ20 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ሊመረምር እንደሆኘ ዘገባዎች አመላከቱ የፌዴራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር እ.አ.አ 2022 ያስጀመረውን የ20 ቢሊየን ዶላር የአየር ንብረት እና የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክት በተመለከተ የአካባቢ ጥበቃ ኤጀንሲ ባለስልጣናትን እንደጠየቀ ዋሽንግተን ፖስት ምንጮችን ጠቅሶ ዘግቧል። በዶናልድ ትራምፕ የተሾሙት አዲሱ የኤጀንሲው አስተዳዳሪ የገንዘብ ድጋፉ ያለ ምንም ቁጥጥር እንደተሰጠ ገልፀው፤ ኤጀንሲያቸው ድጋፉን ከሚያከፋፍለው ሲቲባንክ ገንዘቡን ለማስመለስ ጥረት ያደርጋል ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኤፍቢአይ የባይደን አስተዳደር ለታዳሽ ኃይል ያደረገውን የ20 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ሊመረምር እንደሆኘ ዘገባዎች አመላከቱ
ኤፍቢአይ የባይደን አስተዳደር ለታዳሽ ኃይል ያደረገውን የ20 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ሊመረምር እንደሆኘ ዘገባዎች አመላከቱ
Sputnik አፍሪካ
ኤፍቢአይ የባይደን አስተዳደር ለታዳሽ ኃይል ያደረገውን የ20 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ሊመረምር እንደሆኘ ዘገባዎች አመላከቱ የፌዴራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር እ.አ.አ 2022 ያስጀመረውን የ20... 28.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-28T12:01+0300
2025-02-28T12:01+0300
2025-02-28T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኤፍቢአይ የባይደን አስተዳደር ለታዳሽ ኃይል ያደረገውን የ20 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ሊመረምር እንደሆኘ ዘገባዎች አመላከቱ
12:01 28.02.2025 (የተሻሻለ: 12:44 28.02.2025)
ሰብስክራይብ