የሱዳን ወታደራዊ አውሮፕላን በካርቱም ተከሰከሰ ትላንት ምሽት በኦምዱርማን በቴክኒክ ብልሽት በተከሰከሰው አንቶኖቭ አውሮፕላን ውስጥ የነበሩ ሰራተኞች መሞታቸውን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። አደጋው የተከሰተው በሱዳን እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይል መካከል ከፍተኛ ውጊያ እየተካሄደበት ባለበት ወቅት ነው። ክስተቱ የደረሰበትን ስፍራ የሚየሳይ ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኘ ምስልበእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሱዳን ወታደራዊ አውሮፕላን በካርቱም ተከሰከሰ
የሱዳን ወታደራዊ አውሮፕላን በካርቱም ተከሰከሰ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን ወታደራዊ አውሮፕላን በካርቱም ተከሰከሰ ትላንት ምሽት በኦምዱርማን በቴክኒክ ብልሽት በተከሰከሰው አንቶኖቭ አውሮፕላን ውስጥ የነበሩ ሰራተኞች መሞታቸውን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። አደጋው የተከሰተው በሱዳን እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይል... 26.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-26T09:46+0300
2025-02-26T09:46+0300
2025-02-26T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий