ፕሬዝዳንት ፑቲን ከአሜሪካ ጋር ስላደረጉት የቅርብ ጊዜ ግንኙነት ለቻይና አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ገለፃ አደረጉ የቻይናው መሪ፤ በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል የተጀመረውን ውይይት እንደሚደግፉ እና የዩክሬን ግጭትን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚረዱ መንገዶችን ለመፈለግ ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል ሲል ክሬምሊን አስታውቋል። ፑቲን እና ሺ ጂፒንግ፤ የሩሲያ እና የቻይና የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ትስስር ዓለም አቀፍ ጉዳዮችን ለማረጋጋት በጣም አስፈላጊ እንደሆነ እና ለውጭ ተጽእኖ የተጋለጠ እንዳልሆነ አፅንዖት ሰጥተዋል ሲል ክሬምሊን አክሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከአሜሪካ ጋር ስላደረጉት የቅርብ ጊዜ ግንኙነት ለቻይና አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ገለፃ አደረጉ
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከአሜሪካ ጋር ስላደረጉት የቅርብ ጊዜ ግንኙነት ለቻይና አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ገለፃ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከአሜሪካ ጋር ስላደረጉት የቅርብ ጊዜ ግንኙነት ለቻይና አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ገለፃ አደረጉ የቻይናው መሪ፤ በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል የተጀመረውን ውይይት እንደሚደግፉ እና የዩክሬን ግጭትን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚረዱ መንገዶችን... 24.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-24T16:50+0300
2025-02-24T16:50+0300
2025-02-24T17:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከአሜሪካ ጋር ስላደረጉት የቅርብ ጊዜ ግንኙነት ለቻይና አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ገለፃ አደረጉ
16:50 24.02.2025 (የተሻሻለ: 17:14 24.02.2025)
ሰብስክራይብ