የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አሜሪካ ጥሬ እቃዎችን ከሀገራቸው በቀጥታ እንድትገዛ በማሳሰብ፤ ሩዋንዳ ዘርፋናለች ሲሉ ከሰሱ ፌሊክስ ሺሴኬዲ የእነዚህ የተፈጥሮ ሀብቶች ትክክለኛ ባለቤት ሀገራቸው እንጂ ሩዋንዳ አይደለችም ያሉ ሲሆን፤ ሩዋንዳ ብጥብጥን ተገን በማድረግ ምዝበራ ፈፅማብናለች ሲሉ ከሰዋል። የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ ቲና ሳላማ ጥያቄው ከሩዋንዳ የማዕድን ግዢ ለሚፈፅሙ የአውሮፓ ሀገራት እና ሌሎች ገዥዎችም እንደቀረበ በመግለፅ፤ የግጭት ማዕድናትን ከሩዋንዳ መግዛት ችግር እንደሚፈጥርባቸው አስጠንቅቀዋል። የቃል አቀባይዋ አስተያየት ዩናይትድ ስቴትስ በምስራቅ ኮንጎ እየተካሄደ ባለው ግጭት ውስጥ እጃቸው አለበት ባለቻቸው የሩዋንዳ ባለስልጣናት ላይ ማዕቀብ ከጣለች በኋላ የመጣ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አሜሪካ ጥሬ እቃዎችን ከሀገራቸው በቀጥታ እንድትገዛ በማሳሰብ፤ ሩዋንዳ ዘርፋናለች ሲሉ ከሰሱ
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አሜሪካ ጥሬ እቃዎችን ከሀገራቸው በቀጥታ እንድትገዛ በማሳሰብ፤ ሩዋንዳ ዘርፋናለች ሲሉ ከሰሱ
Sputnik አፍሪካ
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አሜሪካ ጥሬ እቃዎችን ከሀገራቸው በቀጥታ እንድትገዛ በማሳሰብ፤ ሩዋንዳ ዘርፋናለች ሲሉ ከሰሱ ፌሊክስ ሺሴኬዲ የእነዚህ የተፈጥሮ ሀብቶች ትክክለኛ ባለቤት ሀገራቸው እንጂ ሩዋንዳ አይደለችም ያሉ ሲሆን፤ ሩዋንዳ... 24.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-24T14:55+0300
2025-02-24T14:55+0300
2025-02-24T15:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አሜሪካ ጥሬ እቃዎችን ከሀገራቸው በቀጥታ እንድትገዛ በማሳሰብ፤ ሩዋንዳ ዘርፋናለች ሲሉ ከሰሱ
14:55 24.02.2025 (የተሻሻለ: 15:14 24.02.2025)
ሰብስክራይብ