የሩሲያ እና አሜሪካ የልዑካን ቡድን ዛሬ ማክሰኞ በሳዑዲ አረቢያ ይገናኛሉ በሪያድ በሚደረገው ስብሰባ የሞስኮን የልዑካን ቡድን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ እና የክሬምሊን ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ እንደሚመሩ ክሪምሊን ቀደም ሲል ተናግሯል። የምዕራቡ ዓለም መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት የአሜሪካው ልዑካን ቡድን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ፣ በብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚካኤል ዋልትዝ እና በመካከለኛው ምስራቅ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቨን ዊትኮፍ ይመራል። የዩክሬን ድርድር፣ የፕሬዝዳንት ፑቲን እና ትራምፕ የፊት ለፊት ግኑኝነት ዝግጅት እና የሩሲያ እና የአሜሪካን ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ወደነበረበት መመለስ በአጀንዳው ላይ ከተካተቱት ጉዳዮች መካከል እንደሆኑ ክሬምሊን አስታውቋል። ይህን ትልቅ ሁነት በስፑትኒክ አፍሪካ ይከታተሉ! ምስሉ በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የመነጨ ነውበእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ እና አሜሪካ የልዑካን ቡድን ዛሬ ማክሰኞ በሳዑዲ አረቢያ ይገናኛሉ
የሩሲያ እና አሜሪካ የልዑካን ቡድን ዛሬ ማክሰኞ በሳዑዲ አረቢያ ይገናኛሉ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ እና አሜሪካ የልዑካን ቡድን ዛሬ ማክሰኞ በሳዑዲ አረቢያ ይገናኛሉ በሪያድ በሚደረገው ስብሰባ የሞስኮን የልዑካን ቡድን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ እና የክሬምሊን ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ እንደሚመሩ ክሪምሊን ቀደም ሲል ተናግሯል። የምዕራቡ... 18.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-18T10:17+0300
2025-02-18T10:17+0300
2025-02-18T10:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий