ኢትዮጵያ እና ቻይና የፍትህ ዘርፍ ትብብራቸውን በማሳደግ ዙርያ ተወያዩ በቻይና የፍትህ ሚኒስትር ሄ ሮንግ የተመራ ልዑክ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብቷል። ለልዑኩ አቀባበል ያደረጉት የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ፤ ጉብኝቱ በሁለቱ የብሪክስ አባል ሀገራት መካከል ያለውን የቆየ ትብብር፤ በተለይም በሕግ እና በፍትህ ዘርፍ የበለጠ ለማጠናከር ጠቃሚ እንደሆነ ተናግረዋል። ሚኒስትር ሄ ሮንግ ከፍትህ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ከፌደራል የጠበቃ ማህበር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። ሚኒስትሩ በሕግ እና በፍትህ ጉዳዮች ዙርያ ትብብር ማድረግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት፤ ከኢትዮጵያ የፍትህ ሚኒስትር ሃና አርአያስላሴ ጋር እንደሚፈራረሙ፤ ከፍትህ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ቻይና የፍትህ ዘርፍ ትብብራቸውን በማሳደግ ዙርያ ተወያዩ
ኢትዮጵያ እና ቻይና የፍትህ ዘርፍ ትብብራቸውን በማሳደግ ዙርያ ተወያዩ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ቻይና የፍትህ ዘርፍ ትብብራቸውን በማሳደግ ዙርያ ተወያዩ በቻይና የፍትህ ሚኒስትር ሄ ሮንግ የተመራ ልዑክ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብቷል። ለልዑኩ አቀባበል ያደረጉት የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ፤ ጉብኝቱ በሁለቱ... 13.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-13T17:52+0300
2025-02-13T17:52+0300
2025-02-13T18:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий