የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢኒስቲትዩት የመሬት እና መሬት ነክ መረጃዎችን የሚመዘግብና የሚያጋራ ዲጂታል የመረጃ ቋት አስጀመረ ዲጂታል የጂኦስፓሻል ፖርታሉ በኢትዮጵያ የመሬት መረጃዎችን የመሰብሰብ፣ የማስተዳደር፣ የማጋራትና የመጠቀም አቅምን በእጅጉ የሚያሻሽል ነው ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሽሩን አለማየሁ ተናግረዋል። የጂኦስፓሻል መረጃዎች በተለይም በከተማ ፕላን፣ በግብርና፣ በአደጋ ስጋት አመራር እና በአካባቢ ጥበቃ ስራ ላይ ጉልህ አበርክቶ እንደሚኖራቸውም ገልጸዋል። ከኢንስቲትዩቱ ተልዕኮ አንዱ ሀገራዊ የጂኦስፓሻል መረጃ መሰረተ ልማት መዘርጋት እንደሆነ የሀገር ውስጥ መገናኛ ዘገባ አመልክቷል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢኒስቲትዩት የመሬት እና መሬት ነክ መረጃዎችን የሚመዘግብና የሚያጋራ ዲጂታል የመረጃ ቋት አስጀመረ
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢኒስቲትዩት የመሬት እና መሬት ነክ መረጃዎችን የሚመዘግብና የሚያጋራ ዲጂታል የመረጃ ቋት አስጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢኒስቲትዩት የመሬት እና መሬት ነክ መረጃዎችን የሚመዘግብና የሚያጋራ ዲጂታል የመረጃ ቋት አስጀመረ ዲጂታል የጂኦስፓሻል ፖርታሉ በኢትዮጵያ የመሬት መረጃዎችን የመሰብሰብ፣ የማስተዳደር፣ የማጋራትና የመጠቀም... 11.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-11T16:08+0300
2025-02-11T16:08+0300
2025-02-11T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢኒስቲትዩት የመሬት እና መሬት ነክ መረጃዎችን የሚመዘግብና የሚያጋራ ዲጂታል የመረጃ ቋት አስጀመረ
16:08 11.02.2025 (የተሻሻለ: 16:44 11.02.2025)
ሰብስክራይብ