ፕሬዝዳንት ትራምፕ እና ፕሬዝዳንት ፑቲን ስለ ዩክሬን ጉዳይ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ተዘገበ ፤ ክሬሚሊን የዚህን መረጃ እውነትነት "አላረጋግጥም ወይም አልክድም" ብሏል ⏺ እንደ አሜሪካን ሚዲያ ዘገባ ፤ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያ አቻቸው ጋር ምን ያህል ጊዜ እንዳወሩ ለተጠየቁት ጥያቄ መልስ አልሰጡም ⏺ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አክለውም ፤ በጎርጎሮሳዊያኑ 2022 እርሳቸው ፕሬዝዳንት ቢሆኑ ኖሮ ፤ ግጭቱ ራሱ በመጀመሪያ ደረጃ አይፈጠርም ነበር በማለት ተናገሩ⏺ ፕሬዝዳንቱ ይህንን ውጊያ ለማስቆም የተወሰነ እቅድ እንዳላቸው ተናግረዋል ፤ " እንደማስበዉ በፍጥነት ... ይህንን መጥፎ ነገር በአስቸኳይ ማስቆም እፈልጋለሁ"⏺ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሀሳብ ያቀረቡት " ለማግኘት ... ስብሰባዎች እንዲካሄዱ"ክሬሚሊን ቀደም ብሎ እንዳሳወቀዉ በሁለቱ ሀገራት መሪዎች መሀከል ስለሚኖር ውይይትን አስመልክቶ በሩሲያና በአሜሪካ ባለስልጣናት መሀከል የተደረገ ውይይት የለም ። ባለፈው አርብ ፤ የፑቲን ቃል አቀባይ ወደፊት ስለሚደረጉ ግንኙነቶች አስመልክቶ " እጃችን ላይ ትክክለኛ መረጃ እንዳገኘን" የምናሳውቅ ይሆናል በማለት ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ትራምፕ እና ፕሬዝዳንት ፑቲን ስለ ዩክሬን ጉዳይ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ተዘገበ ፤ ክሬሚሊን የዚህን መረጃ እውነትነት "አላረጋግጥም ወይም አልክድም" ብሏል
ፕሬዝዳንት ትራምፕ እና ፕሬዝዳንት ፑቲን ስለ ዩክሬን ጉዳይ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ተዘገበ ፤ ክሬሚሊን የዚህን መረጃ እውነትነት "አላረጋግጥም ወይም አልክድም" ብሏል
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ እና ፕሬዝዳንት ፑቲን ስለ ዩክሬን ጉዳይ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ተዘገበ ፤ ክሬሚሊን የዚህን መረጃ እውነትነት "አላረጋግጥም ወይም አልክድም" ብሏል ⏺ እንደ አሜሪካን ሚዲያ ዘገባ ፤ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያ... 09.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-09T16:36+0300
2025-02-09T16:36+0300
2025-02-09T17:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ፕሬዝዳንት ትራምፕ እና ፕሬዝዳንት ፑቲን ስለ ዩክሬን ጉዳይ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ተዘገበ ፤ ክሬሚሊን የዚህን መረጃ እውነትነት "አላረጋግጥም ወይም አልክድም" ብሏል
16:36 09.02.2025 (የተሻሻለ: 17:14 09.02.2025)
ሰብስክራይብ