ኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ከሩዋንዳ ጋር ንግግር ለመጀመር ዝግጁ መሆኗን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትሩ አስታወቁ"ለእኛ ከሩዋንዳ ጋር ወደነበረን ድርድር የምንመለሰው በሉዋንዳ ሂደት ውስጥ ብቻ ነው። ኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ለዘላቂ ሰላም ብቸኛው መንገድ ድርድር መሆኑን ታምናለች። ጦርነት ወደየትም አይወስደንም፤ ስለዚህ በሉዋንዳ ሂደት አማካኝነት ወደ የድርድር ማእቀፍ መመለስ አለብን" ሲሉ ግራሲያ ያምባ ካዛዲ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ከሩዋንዳ ጋር ንግግር ለመጀመር ዝግጁ መሆኗን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትሩ አስታወቁ
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ከሩዋንዳ ጋር ንግግር ለመጀመር ዝግጁ መሆኗን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትሩ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ከሩዋንዳ ጋር ወደ ነበራቸው ንግግር ለመመለስ ዝግጁ መሆኗን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትሩ አስታወቁ" ለእኛ ከሩዋንዳ ጋር ወደነበረን ድርድር የምንመለሰው በሉንዳ ሂደት ውስጥ ብቻ ነው። የኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ... 07.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-07T14:00+0300
2025-02-07T14:00+0300
2025-02-07T16:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ከሩዋንዳ ጋር ንግግር ለመጀመር ዝግጁ መሆኗን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትሩ አስታወቁ
14:00 07.02.2025 (የተሻሻለ: 16:14 07.02.2025)
ሰብስክራይብ