አውሮፓ በባይደን የሥልጣን ዘመን ከዋሽንግተን በሚመጣ የትኛውም ትእዛዝ ለመገዛት ደስተኛ ነበረች ሲሉ ፑቲን ተናገሩ አሁን ትራምፕን የሚቃወሙት የአውሮፓ የፖለቲካ ልሂቃን የአሜሪካን ምርጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ የሚገቡበት አጥተዋል ሲሉ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ተናግረዋል። ፑቲን ከሩሲያው ጋዜጠኛ ፓቬል ዛሩቢን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ያነሷቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 "ጥቅም አልባ" የአውሮፓ ፖለቲከኞች የተሻለ ፖሊሲ ከማቅረብ ይልቅ አማራጭ ፓርቲዎችን ለማገድ እየሞከሩ ነው። 🟠 በኦሽዊትዝ የነፃነት በዓል መታሰቢያ ዝግጅቶች ሩሲያን አለመጋበዝ አሳፋሪ ውሳኔ ነው። 🟠 የናዚ ተባባሪ የሆነውን ስቴፓን ባንዴራን እንደ ጀግና የሚቆጥሩ ሀገራትን በኦሽዊትዝ መታሰቢያ ላይ መጋበዝ "በጣም እንግዳ" ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አውሮፓ በባይደን የሥልጣን ዘመን ከዋሽንግተን በሚመጣ የትኛውም ትእዛዝ ለመገዛት ደስተኛ ነበረች ሲሉ ፑቲን ተናገሩ
አውሮፓ በባይደን የሥልጣን ዘመን ከዋሽንግተን በሚመጣ የትኛውም ትእዛዝ ለመገዛት ደስተኛ ነበረች ሲሉ ፑቲን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አውሮፓ በባይደን የሥልጣን ዘመን ከዋሽንግተን በሚመጣ የትኛውም ትእዛዝ ለመገዛት ደስተኛ ነበረች ሲሉ ፑቲን ተናገሩ አሁን ትራምፕን የሚቃወሙት የአውሮፓ የፖለቲካ ልሂቃን የአሜሪካን ምርጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ የሚገቡበት አጥተዋል ሲሉ የሩሲያው ፕሬዝዳንት... 02.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-02T16:20+0300
2025-02-02T16:20+0300
2025-02-02T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አውሮፓ በባይደን የሥልጣን ዘመን ከዋሽንግተን በሚመጣ የትኛውም ትእዛዝ ለመገዛት ደስተኛ ነበረች ሲሉ ፑቲን ተናገሩ
16:20 02.02.2025 (የተሻሻለ: 16:44 02.02.2025)
ሰብስክራይብ