መንግሥት ለዘርፉ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ የኢትዮጵያ ቡና የወጪ ንግድ በፍጥነት እያደገ መምጣቱ ተነገረባለፈው የበጀት ዓመት የኢትዮጵያ ቡና ኢንዱስትሪ ከምንግዜም የበለጠ ገቢ እንዳስመዘገበ እና ባለፉት ስድስት ወራት 908 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማስገኘቱን፤ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሰብስብ አባፊራ ተናግረዋል። የቡና ምርታማነትን ለማሻሻል የሁሉም ባለድርሻ አካላት የጋራ ርብርብ እንደሚያስፈልግ ኃላፊው አጽንኦት ሰጥተዋል። ኢትዮጵያ በያዝነው በጀት ዓመት ከ400,000 ቶን በላይ ቡና ወደ ውጭ በመላክ፤ ከቡና የወጪ ንግድ 2 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት አቅዳለች ሲል የመንግሥት ሚዲያ ዘግቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
መንግሥት ለዘርፉ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ የኢትዮጵያ ቡና የወጪ ንግድ በፍጥነት እያደገ መምጣቱ ተነገረ
መንግሥት ለዘርፉ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ የኢትዮጵያ ቡና የወጪ ንግድ በፍጥነት እያደገ መምጣቱ ተነገረ
Sputnik አፍሪካ
መንግሥት ለዘርፉ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ የኢትዮጵያ ቡና የወጪ ንግድ በፍጥነት እያደገ መምጣቱ ተነገረባለፈው የበጀት ዓመት የኢትዮጵያ ቡና ኢንዱስትሪ ከምንግዜም የበለጠ ገቢ እንዳስመዘገበ እና ባለፉት ስድስት ወራት 908 ሚሊዮን ዶላር ገቢ... 02.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-02T13:47+0300
2025-02-02T13:47+0300
2025-02-02T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
መንግሥት ለዘርፉ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ የኢትዮጵያ ቡና የወጪ ንግድ በፍጥነት እያደገ መምጣቱ ተነገረ
13:47 02.02.2025 (የተሻሻለ: 14:14 02.02.2025)
ሰብስክራይብ