የአረብ ሀገራት የትራምፕን የሰፈራ ሀሳብ ውድቅ አደረጉ ግብፅ፣ ዮርዳኖስ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ኳታር፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች፣ የፍልስጤም አስተዳደር እና የአረብ ሊግ ፍልስጤማውያንን ከጋዛ ወይም ከዌስት ባንክ ለማፈናቀል የሚደረግ ማንኛውንም ሙከራ ውድቅ እንደሚያደርጉ በጋራ ባወጡት መግለጫ አረጋግጠዋል። ትራምፕ ጋዛውያንን ወደ ግብፅ እና ዮርዳኖስ ለማዛወር ያቀረቡትን ሃሳብ እንደማይቀበሉ በመግለፅ፤ ለፍልስጤማውያን መብት እና የሁለት ሀገራት መፍትሄ ድጋፍ መስጠታቸውን እንደሚቀጥሉ አስረግጠዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአረብ ሀገራት የትራምፕን የሰፈራ ሀሳብ ውድቅ አደረጉ
የአረብ ሀገራት የትራምፕን የሰፈራ ሀሳብ ውድቅ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
የአረብ ሀገራት የትራምፕን የሰፈራ ሀሳብ ውድቅ አደረጉ ግብፅ፣ ዮርዳኖስ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ኳታር፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች፣ የፍልስጤም አስተዳደር እና የአረብ ሊግ ፍልስጤማውያንን ከጋዛ ወይም ከዌስት ባንክ ለማፈናቀል የሚደረግ ማንኛውንም ሙከራ ውድቅ... 02.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-02T11:07+0300
2025-02-02T11:07+0300
2025-02-02T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий