የሩሲያ ድርጅቶች ኢትዮጵያ ውስጥ የሚመረቱ ምርቶቻቸውን ሀገረኛ ለማድረግ መንገዶችን እየፈለጉ እንደሆነ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩባለስልጣኑ ምርቱ የማዳበሪያ ምርትን እና መኪና መገጣጠሚያን ያካትታል ብለዋል። "ኢትዮጵያ ከፍተኛ የሸማቾች ገበያ ካሉባቸው የአፍሪካ ሀገሮች አንዷ ናት" ሲሉ በሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የሁለትዩሽ ትብብር ዳይሬክተር የሆኑት ፓቬል ካልምቼክ ተናግረዋል።ባለስልጣኑ አክለውም የሩሲያ - ኢትዮጵያ የጋራ ፕሮጀክቶች እና በሌሎች ዘርፎች ላይ ያላቸው ትብብር በበይነመንግስታቱ ኮሚሽን እቅድ በተያዘበት ማእቀፍ ውስጥ የተስማሙባቸውን የኢኮኖሚ፣ የሳይንሳ፣ የቴክኒካዊ ትብብር እና ንግድ እንደሚያካትት ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ድርጅቶች ኢትዮጵያ ውስጥ የሚመረቱ ምርቶቻቸውን ሀገረኛ ለማድረግ መንገዶችን እየፈለጉ እንደሆነ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩ
የሩሲያ ድርጅቶች ኢትዮጵያ ውስጥ የሚመረቱ ምርቶቻቸውን ሀገረኛ ለማድረግ መንገዶችን እየፈለጉ እንደሆነ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ድርጅቶች ኢትዮጵያ ውስጥ የሚመረቱ ምርቶቻቸውን ሀገረኛ ለማድረግ መንገዶችን እየፈለጉ እንደሆነ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩባለስልጣኑ ምርቱ የማዳበሪያ ምርትን እና መኪና መገጣጠሚያን ያካትታል ብለዋል። "ኢትዮጵያ ከፍተኛ የሸማቾች ገበያ ካሉባቸው... 01.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-01T14:09+0300
2025-02-01T14:09+0300
2025-02-01T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ድርጅቶች ኢትዮጵያ ውስጥ የሚመረቱ ምርቶቻቸውን ሀገረኛ ለማድረግ መንገዶችን እየፈለጉ እንደሆነ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩ
14:09 01.02.2025 (የተሻሻለ: 14:44 01.02.2025)
ሰብስክራይብ