የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በጋራ ያቋቋሙት ኤር ኮንጎ አየር መንገድ በይፋ ሥራ ጀመረ ኤር ኮንጎ በሁለት ቦይንግ 737 አውሮፕላኖች በአሕጉሪቱ ውስጥ ባሉ ሰባት ኤርፖርቶች በረራ በማድረግ አገልግሎቱን ጀምሯል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኤር ኮንጎን 49% የባለቤትነት ድርሻ የያዘ ሲሆን የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ደግሞ የ51% ድርሻ አለው። አጋርነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ራዕይ 2035 አንዱ አካል ነው የተባለ ሲሆን ከዚህ በፊት በሎሜ አስካይ አየር መንገድ፣ በሊሎንግዌ የማላዊ አየር መንገድ እንዲሁም በሉሳካ የዛምቢያ አየር መንገድን በጋራ እንዳቋቋመ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን አስታውሷል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በጋራ ያቋቋሙት ኤር ኮንጎ አየር መንገድ በይፋ ሥራ ጀመረ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በጋራ ያቋቋሙት ኤር ኮንጎ አየር መንገድ በይፋ ሥራ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በጋራ ያቋቋሙት ኤር ኮንጎ አየር መንገድ በይፋ ሥራ ጀመረ ኤር ኮንጎ በሁለት ቦይንግ 737 አውሮፕላኖች በአሕጉሪቱ ውስጥ ባሉ ሰባት ኤርፖርቶች በረራ በማድረግ አገልግሎቱን ጀምሯል።... 18.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-18T10:09+0300
2024-12-18T10:09+0300
2024-12-18T10:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በጋራ ያቋቋሙት ኤር ኮንጎ አየር መንገድ በይፋ ሥራ ጀመረ
10:09 18.12.2024 (የተሻሻለ: 10:44 18.12.2024)
ሰብስክራይብ