የዩክሬን ጦር በምእራባውያን አታሲምስ ሚሳኤል በታጋንሮግ ላይ ላደረሰው ጥቃት አግባብ የሆነ ምላሽ በግዜ ውስጥ ይደረጋል ክሬሚሊን እንዳስታወቀዉ" በተፈጥሮ ምላሽ ግዜ ያስፈልገዋል በትክክለኛ ሁኔታ እና አግባብ ያለ ምንም ጥርጥር ምላሹ የሚከተል ይሆናል" በማለት የክሬሚሊን ቃል አቀባይ ዲሜትሪ ፔስኮቭ ለሪፖርተሮች ተናግረዋል።ይህ በሩሲያዋ የደቡብ ከተማ ታጋንሮግ በሚገኝ የጦር አውሮፕላን ሜዳ ላይ በትላንትናው እለት የተፈፀመው ጥቃት 6 አታሲምስ ሚሳኤሎችን በመጠቀም እንደሆነ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። 2 ሚሳኤሎች ተመተው የወደቁ ሲሆን ቀሪዎቹ በኤሌትሪክ ጦር መሳሪያ አቅጣጫቸውን እንዲቀይሩ ተደርጓል። ተመቶ በወደቀዉ ሚሳኤል ፍንጥርጣሪዎች ሰዎች ተጎድተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ጦር በምእራባውያን አታሲምስ ሚሳኤል በታጋንሮግ ላይ ላደረሰው ጥቃት አግባብ የሆነ ምላሽ በግዜ ውስጥ ይደረጋል ክሬሚሊን እንዳስታወቀዉ
የዩክሬን ጦር በምእራባውያን አታሲምስ ሚሳኤል በታጋንሮግ ላይ ላደረሰው ጥቃት አግባብ የሆነ ምላሽ በግዜ ውስጥ ይደረጋል ክሬሚሊን እንዳስታወቀዉ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ጦር በምእራባውያን አታሲምስ ሚሳኤል በታጋንሮግ ላይ ላደረሰው ጥቃት አግባብ የሆነ ምላሽ በግዜ ውስጥ ይደረጋል ክሬሚሊን እንዳስታወቀዉ" በተፈጥሮ ምላሽ ግዜ ያስፈልገዋል በትክክለኛ ሁኔታ እና አግባብ ያለ ምንም ጥርጥር ምላሹ የሚከተል ይሆናል"... 12.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-12T16:26+0300
2024-12-12T16:26+0300
2024-12-12T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የዩክሬን ጦር በምእራባውያን አታሲምስ ሚሳኤል በታጋንሮግ ላይ ላደረሰው ጥቃት አግባብ የሆነ ምላሽ በግዜ ውስጥ ይደረጋል ክሬሚሊን እንዳስታወቀዉ
16:26 12.12.2024 (የተሻሻለ: 16:44 12.12.2024)
ሰብስክራይብ